ክፍት የስራ ማስታወቂያ በኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የአዳማ ልዩ ኢኮኖሚ ዞን ከዚህ በታች በተገለፀው ክፍት የስራ መደብ ላይ የተጠቀሱትን መስፈርቶች የሚያሟሉ አመልካቾችን አወዳድሮ በቋሚነት መቅጠር ይፈልጋል፡፡ የስራ መደቡ መጠሪያ ሾፌር መካኒክ ደመወዝ: 13,575 ደረጃ: 6 ብዛት: 3 ተፈላጊ የትምህርት ዝግጅት: 10+2 በጀነራል መካኒክስ/ ኤሌትሮኒክስ እና 4ኛ መንጃ ፈቃድ /ተዛማጅ የመንጃ ፈቃድ ደረጃ/ ተፈላጊ የስራ ልምድ: 4 ዓ...