Per New Proclamation 2017/2025
የትምህርት ደረጃ ማስተርስ/ቢኤ ዲግሪ በአካውንቲንግ እና ፋይናንስ ወይም ቢዝነስ አና አስተዳደር ወይም በስራ አመራር የስራ ልምድ ማስተርስ ላለው 6 አመት አግባብነት ያለው የስራ ልምድ ወይም የባችለር ዲግሪ ላለው 10 አመት አግባብነት ያለው የስራ ልምድ ከዚህ ውስጥ 4 አመት የፋይናንስ ነክ ስራዎች በመምራት የተገኘ የስራ ልምድ ያለው/ላት የስራ ቦታ አዲስ አበባ