Per New Proclamation 2017/2025
የሥራ መስፈርት የትምህርት ደረጃ እና የትምህርት ዓይነት: በኤሌክትሮ ሜካኒካል ምህንድስና ወይም በተዛማጅ የትምህርት መስክ መጀመሪያ ዲግሪ ያለው/ያላት አግባብ ያለው የስራ ልምድ: በዘርፉ 6 ዓመት አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ ያለው/ላት ደመወዝ: በደረጃ ከፍታ xi በወር ብር 22,822.00 የስራ ቦታ: በዋና መ/ቤት በፕሪካስት ምርት ቡድን