Position Title: የኤሌክትሮሜካኒካል መሐንዲስ
Employer: Defense Construction Enterprise
Employment: Full-Time | Permanent
Place of Work: Kality, Addis Ababa - Ethiopia
Salary: ETB 22,822.00
Posted date: 4 hours ago
Deadline: March, 21/2026 (10 days left)
የሥራ መስፈርት
- የትምህርት ደረጃ እና የትምህርት ዓይነት: በኤሌክትሮ ሜካኒካል ምህንድስና ወይም በተዛማጅ የትምህርት መስክ መጀመሪያ ዲግሪ ያለው/ያላት
- አግባብ ያለው የስራ ልምድ: በዘርፉ 6 ዓመት አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ ያለው/ላት
ደመወዝ: በደረጃ ከፍታ XI በወር ብር 22,822.00
የስራ ቦታ: በዋና መ/ቤት በፕሪካስት ምርት ቡድን
How to apply
ከላይ የተገለጹትን መስፈርቶች የምታሟሉ አመልካቾቸ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ 10 ተከታይ የሥራ ቀናት ውስጥ ማመልከቻችሁን እና የትምህርት ማስረጃችሁን ዋናውን እና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በማያያዝ ቃሊቲ በሚገኘው የድርጅቱ ዋና መ/ቤት የሰው ሃብት አስተዳደር ጠቅላላ አገልግሎት መምሪያ በግንባር ቀርባችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
አድራሻ: ቃሊቲ ከቶታል አልፎ ቋራ ሆቴል አጠገብ መከላከያ ግንባታ ግብዓቶች ማምረቻ ድርጅት
ስልክ ቁጥር: 011-417-49-04