GeezJobs CV writing

Sorry, This Job is expired!

No worries! You can check out similar opportunities — Just Click Below.


View All Latest Jobs Today

ሹፌር III



Employer: የምግብ፣ የመጠጥና የፋርማሲዩቲካል ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት
Employment: Full-Time | Permanent
Place of Work: Addis Ababa - Ethiopia
Posted date: 5 years ago
Deadline: Submition date is over

የምግብ፣ የመጠጥና የፋርማሲዩቲካል ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት የስራ መደቡ መጠሪያ፡ ሹፌር III ደረጃ፡ VIII ደመወዝ፡ 3,526 ብዛት፡ 2 የትምህርት ደረጃ፡ 12ኛ/10ኛ ክፍል የትምህርት ዓይነት፡ 4ኛ/ህዝብ 2 መንጃ ፈቃድ የስራ ልምድ፡ 0 ዓመት ማሳሰቢያ፡ - አመልካቾች ለምዝገባ ሲመጡ የማስረጃዎቻቸውን ዋናውን እና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ከአንድ ፎቶ ኮፒ ከአንድ ጉርድ ፎቶ ግራፍ ጋር በመያዝ በግንባር ቀርበው መመዝገብ ይኖርባቸዋል። - ከግል ድርጅት የሚቀርብ የስራ ልምድ ማስረጃ የስራ ግብር ስለመከፈሉ ማረጋገጫ መቅረብ ይኖርበታል። - ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ። - የመመዝገቢያ ጊዜ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 /ሰባት/ ተከታታይ የስራ ቀናት ይሆናል። - የምዝገባ ቦታ ቦሌ ወሎ ሰፈር ወደ ጎተራ በሚወስደው መንገድ ወንጌላዊት ህንጻ ፊት ለፊት ባለው ካዝማ ህንጻ 7ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 710 እና 711 ለተጨማሪ መረጃ፡ ስልክ ቁጥር፡ 011 470 12 16