የተገልጋይ መስተንግዶ ሰራተኛ I (ሪሴብሽን) at Addis Ababa City Public Service And Human Resource Development Bureau
Position Title: የተገልጋይ መስተንግዶ ሰራተኛ I (ሪሴብሽን)
Employer: Addis Ababa City Public Service And Human Resource Development Bureau
Employment: Full-Time | Permanent
Place of Work: Addis Ababa - Ethiopia
Posted date: 1 month ago
Deadline: Submission date is over
የስራ ቅጥር ማስታወቂያ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ ለአዲስ መሶብ ዲጂታል የመንግስት አገልግሎት መ/ቤት በተለያዩ የስራ መደቦች ተፈላጊውን የስራ ችሎታ እና ልምድ የሚያሟሉ ስራ ፈላጊዎችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል።
የተገልጋይ መስተንግዶ ሰራተኛ I (ሪሴብሽን)
ተፈላጊ ብዛት: 36
ኮድ: MBR-00010
የትምህርት ደረጃ: ዲፕሎማ
የስራ ልምድ: 0
የትምህርት ዝግጅት:
- ኢንፎርሜሽን ማኔጅመንት ሲስተም፣ ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ፣ ቢዝነስ ማኔጅመንት፣ ስታትስቲክስ፣ ሴክረተሪያል ሳይንስ፣ ኮምፒዩተር ሳይንስ እና ተዛማጅ ሙያ ዲፕሎማ /10+3/ ሌቭል 4 እና ከዛ በላይ የተመረቀ