Position Title: ከባድ መኪና ሾፌር
Employer: National Transport PLC
Employment: Full-Time | Permanent
Place of Work: Addis Ababa - Ethiopia
Salary: ETB 12,720
Posted date: 1 hour ago
Deadline: March, 18/2026 (0 days left)
የትምህርት ደረጃ:
- 8ኛ እና ከዚያ በላይ
- 5ኛ ደረጃ ወይም ደረት-3 መንጃ ፈቃድ ያለው
የሥራ ልምድ:
- በከባድ መኪና አሽከርካሪነት ሙያ 2 ዓመት እና ከዚያ በላይ ልምድ ያለው
ብዛት:
- 100
የቅጥር ሁኔታ:
- በቋሚነት ተያዥ፣ የመኖርያቤት ካርታ ወይም የተሸከርካሪ ሊብሬ እና የደሞዝ ዋስትና ማቅረብ የሚችል
ደምዎዝ:
- 12,720 /ብር አሥራ ሁለት ሺህ ሰባት መቶ ሃያ/ የበረሃ አበል 20% ወይም የተጣራ ብር 2,544 /ሁለት ሺህ አምስቶ አርባ አራት ብር/
How to apply
ድርጅታችን ናሽናል ትራንስፖርት ኃየተየግ/ማህበር በከባድ መኪና ሾፌር ክፍት የሥራ መደብ ለድሬዳዋ በቋሚነት ለለሚ ፕሮጀክት በኮንትራት አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል። በመሆነም መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከተነገረበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 የሥራ ቀናት ውስጥ የማይመለስ የትምህርት እና የሥራ ልምድ ማስረጃ ፎቶ ኮፒ በመያዝ ናሽናል ትራንስፖርት የሰው ኃይልና ንብረት አስተዳደር ቢሮ ቀርባችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።
የመመዝገቢያ አድራሽ:
ድሬዳዋ ናሽናል ሲሚንቶ አ.ማ ቅጥር ግቢ ውስጥ፣ ናሽናል ትራንስፖርት ሃ/የ/የግል ማህበር የሰው ኃይል እና ንብረት አስተዳደር ቢሮ ጥር 2 በአካል ቀርቦ መመዝገበ ይቻላል።
ለበለጠ መረጃ
በስልክ ቁጥር: 0252-11-11-88
ለ አዲስ አበባ ባምቢስ ወንዝ ዳርቻ ከምንትዋብ ህንፃ ወደ ታች ወረድ ብሎ ኢስት አፍሪካ ዲስትሪቡሽን ሶስተኛ ፎቅ (0912687429/0912107703) እና ለአዳማ አካባቢ ላሉ አመልካቾች አዳማ ሞኤንኮ አካባቢ በሚገኘው እምሩ ህንጻ የድርጅቱ ቅርንጫፍ ቢሮ አንደኛ ፎቅ ላይ ።
የስልክ አድራሻ: 0222 12 00 32 መሆኑን እንገለጻለን።