PUBLIC SERVICE TRANSPORT SERVICE
Verified
Occupational Safety And Health Monitoring Specialist
Addis Ababa - Ethiopia
Full-Time
Permanent
Posted
1 hour ago
Experience
0 - 2 Years
Deadline
Mar. 30, 2026 (5 days left)
ተፈላጊ የትምህርት ዝግጅት
- በማኔጅመንት
- በሰው ሀብት ማኔጅመንት
- በፐብሊክ ሄልዝ
- በማህበራዊ ሳይንስ
- በአውቶሞቲቭ ቴክኖሎጂ
- አውቶ መካኒክ
- ትራፊክ ኢንጂነሪንግ
- ትራፊክ ሳይንስ
- በአካባቢ ጤና አጠባበቅ
- እና በመሳሰሉት ቢኤ/ ኤም.ኤ ዲግሪ
- ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፡፡
አግባብነት ያለው የስራ ልምድ
- 2/0 ዓመት
ደረጃ
- VIII
How to Apply
የመመዝገቢያ ቦታ፡- ሜክሲኮ ፖሊስ ሆስፒታል ፊት ለፊት በሚገኘው የአገልግሎቱ ዋና መ/ቤት ሆኖ የሰው ሃብት አስተዳደርና ልማት ቡድን ቢሮ ቁጥር 33
የሥራ ልምድ ለሚጠይቁ የሥራ መደቦች አግባብነት ያለው ቀጥተኛ ማለትም ከላይ ከተጠቀሰው የስራ መደብ ላይ የሰራ/ች ሆኖ በትራንስፖርት ዘርፍ ላይ የሠራ፣
ለውድድሩ ብቁ የሆኑ አመልካቾች ለፈተና ጥሪ የሚደረገው በአገልግሎቱ የውስጥ ማስታወቂያ ይገለጻል፤
የስራ ልምድ ያላቸው አመልካቾች ለምዝገባ ሲቀርቡ 6 ወር ያልሞላው የስነ-ምግባር መግለጫ ከመ/ቤታቸው ማጻፍ ይጠበቅባቸዋል፡፡እንዲሁም ፋይዳ መታወቂያ ኮፒ ይዘው መምጣት ይጠበቅባቸዋል፡፡
ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፡፡
Quick Actions
Share Vacancy