Position Title: ከፍተኛ የፋይናንስ ባለሙያ
Employer: Firew Bekele General Contractor And Water Works Contractor
Employment: Full-Time | Permanent
Place of Work: Addis Ababa - Ethiopia
Salary: Negotiable
Posted date: 1 hour ago
Deadline: March, 07/2026 (5 days left)
የት/ት ደረጃ
- ዲግሪ በአካውንቲንግ፣ በማኔጅመንት፣ በኢኮኖሚክስ፣ ቢዝነስ አድሚንስትሬሽ እና ሌሎች አቻ ሙያዎች የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው/ት
የስራ ልምድ
- 7 ዓመት እና ከዚያ በላይ በቀጥታ የሰራ እና ቢያንስ 3 አመት እና በላይ በሲንየርነት የሰራ ሀላፊነት ላይ የሰራ
- በኮንስትራክሽን ድርጅት ቢያንስ 3 ዓመት በሲንይርነት ሀላፊነት ላይ የሰራ/የሰራች
- አጠቃላይ ሂሳብ ሪፖርት መዝጋት ብቃት ያለው/ያላት
- የድርጅቱን የሂሳብ ሪፖርት በየ3 ወሩ ከገቢዎች ጋር ማመሳከር ችሎታ ያለው/ያላት
- በቂ የፒስቺሪ አመዘጋገብ እና የሪፖርት አዘገጃጀት ችሎታ ያለው/ያላት
- የIFRS አሰራር ዕውቀት ያለው/ያላት
ፆታ: አይለይም
የቅጥር ሁኔታ: በቋሚነት
ደመወዝ: በስምምነት
የስራ ቦታ: ለዋና መ/ቤት፣ አዲስ አበባ
How to apply
የምዝገባ ቦታ፡ ሳሪስ አዲስ ሰፈር አደይ አባባ ቶታል ነዳጅ ማዲያ አከባቢ ያሬድ ህንፃ 2ኛ ፎቅ የአስተዳደር የስራ ክፍል፤
ማሳሰቢያ
የምዝገባ ቀን፡ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ከሰኞ እስከ ቅዳሜ ግማሽ ቀን ጨምሮ ባሉት ለ6 ተከታታይ የስራ ቀናቶች፤
ተመዝጋቢዎች ለምዝገባ ሲቀርቡ የትምህርት መስረጃ እና የስራ ልምድ ማስረጃዎችን ከማይመለስ ፎቶ ኮ፪ ጋር አያይዞ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
ለበለጠ መረጃን ለማገኘት