GeezJobs CV writing

Sorry, This Job is expired!

No worries! You can check out similar opportunities — Just Click Below.


View All Latest Jobs Today
የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ኤጀንሲ

የጥበቃና አትክልተኛ ሰራተኛ



Employer: የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ኤጀንሲ
Employment: Full-Time | Permanent
Place of Work: Addis Ababa - Ethiopia
Posted date: 5 years ago
Deadline: Submition date is over

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራፊክ ማኔጅመንት ኤጀንሲ ከዚህ በታች በተጠቀሰው ክፍት የስራ መደብ ላይ ስራ ፈላጊዎችን አወዳድሮ በቋሚነት ለመቅጠር ይፈልጋል። የስራ መደቡ መጠሪያ፡ የጥበቃና አትክልተኛ ሰራተኛ ደረጃ፡ III ደመወዝ፡ 1,624 የትምህርት ዓይነት፡ የቀለም ትምህርት የትምህርት ደረጃ፡ 8ኛ ክፍል ያጠናቀቀ/ች ቀጥታ አግባብነት ያለው የስራ ልምድ፡ 0 ዓመት ብዛት፡ 15 የስራ ቦታ፡ በቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ማሳሰቢያ፡ - አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ5 /አምስት/ ተከታታይ የስራ ቀናቶች ብቻ ማመልከት ይችላሉ፡፡ - የምዝገባ ቦታና ሰዓት ከ22 ወደ መገናኛ በሚወስደው መንገድ መክሊት ህንጻ 10ኛ ፎቅ የሰው ኃይል አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 10-7 በስራ ሰዓት ጠዋት ከ2:30-6:30 ከሰዓት ከ7:30 እስከ 11:30 ድረስ - በምዝገባ ወቅት አመልካቾች ዋናውን የትምህርት ማስረጃ ኦሪጅናልና ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል - የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ በዋናው መ/ቤት እና በቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች - ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ። ስልክ ቁጥር፡፡011 667 34 31