Position Title: የህንፃ ግንባታ ፕሮጀክት ስራ አስኪያጅ
Employer: Defense Construction Enterprise
Employment: Full-Time | Permanent
Place of Work: Addis Ababa - Ethiopia
Salary: 53,611.00 ETB
Posted date: 2 hours ago
Deadline: March, 06/2026 (9 days left)
ተፈላጊ የትምህርትና የስራ ልምድ
- ቢ.ኤስ.ሲ ዲግሪ ሲቪል ምህንድስና፣ አርኪቴክቸር፣ ኤሌክትሪካል ምህንድስና ወይም ኮንስትራክሽን አስተዳደር ፣ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት ዘርፍ ያለው/ላት እና 10 ዓመት አግባብ ያለው የስራ ልምድ ወይም ኤም.ኤስ.ሲ እና 8 ዓመት አግባብ ያለው የስራ ልምድ ያለው/ላት ከዚህ ውስጥ 5 ዓመት በኃላፊነት የሰራ/ችና ከከተማ ልማት ሚኒስቴር (Professional Engineer PE IV) ሰርተፍኬት ያለው/ላት
ደረጃ: XVIII
ብዛት: 10
የቅጥር ሁኔታ: ቋሚ
ደመወዝ: 53,611.00
የስራ ቦታ: ፕሮጀክት
ማብራሪያ
ድርጅቱ በሚመድበው ፕሮጀክት ላይ ለመስራት ፍቃደኛ የሆነ
ማሳሰቢያ
የስራ ልምድ በቀጥታ በስራ መደቡ ላይ የሰራ መሆን እና ከምርቃት በኋላ መሆኑን እናሳስባለን፣
ከደመወዝ ተጨማሪ የኃላፊነት አበል 8,000.00፣ የድምፅና የኢንተርኔት ፓኬጅ እና ሌሎች የማኔጅመንት ጥቅማ ጥቅሞች ያለ መሆኑን እናሳስባለን።
How to apply
አድራሻ
ቃሊቲ 08 ከውሃ ልማት አጠገብ መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ዋናው መ/ቤት የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በማያያዝ ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 7 የስራ ቀናት በመምጣት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ለበለጠ መረጃ
ስልክ ቁጥር 0114-42-22-60/70 ፖ.ሳ.ቁ 3414