Position Title: Now Recruiting: Material Inspector
Employer: Defense Construction Enterprise
Employment: Full-Time | Contract
Place of Work: Addis Ababa - Ethiopia
Salary: Negotiable
Posted date: 2 hours ago
Deadline: February, 27/2026 (11 days left)
የትምህርት ደረጃ
- አግባብነት ያለው የትምህርት ደረጃ: በሲቪል ኢንጅነሪንግ የትምህርት መስክ የመጀመሪያ ዲግሪ ወይም ዲፕሎማ ያለው/ላት፣
የሥራ ልምድ
- የሥራ ልምድ: በሙያው ቢያንስ 0 ወይም 3 ዓመት እና ከዛ በላይ አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ ያለው/ላት፣
የቅጥር ሁኔታ
ለተወሰነ ጊዜ (በኮንትራት)
ደመወዝ
በስምምነት
የስራ ቦታ
አዲስ አበባ (ለፕሮጀክት)
ማሣሠቢያ
ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፣
How to apply
መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት አስር /10/ ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ ያላችሁን የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃ ዋናውን እና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ በድርጅቱ የሰው ሃብት ልማትና አስተዳደር ዴስክ በአካል በመቅረብ ወይም PDF File በመላክ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
የመመዝገቢያ ቦታ
አዲስ አበባ ከተማ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ዋናው መ/ቤት በስተጀርባ 150 ሜትር ገባ ብሎ በሚገኘው የመከላከያ ኮንስትራክሽን ዲዛይን ድርጅት ዋናው መ/ቤት የሰው ኃይል ልማትና አስተዳደር ዴስክ በአካል በመቅረብ
ወይም
የምትወዳደሩበትን የሥራ መደብ እና የሥራ ቦታ በመግለፅ PDF File
hradmdev.t@dcde.gov.et
መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡