Position Title: Personal Driver/ የግል ሹፌር
Employer: NIB CANDY FACTORY PLC
Employment: Full-Time | Permanent
Place of Work: Addis Ababa - Ethiopia
Salary: Negotiable
Posted date: 8 hours ago
Deadline: December, 25/2025 (9 days left)
ኃላፊነቶች
- ደህንነቱ በተጠበቀ ሁኔታ ባለቤቱን ወደ ስብሰባዎች፣ ዝግጅቶች እና የግል ስራዎች ማድረስ።
- እንደ አስፈላጊነቱ በማንኛውም ቀንና ሰዓት መስራት የሚችል (ቅዳሜና እሁድን ጨምሮ)
- በመንግስት መስሪያ ቤቶች እና በሌሎች ተቋማት ውስጥ የጉዳይ ማስፈጸም ስራዎችን የሚያከናውን
- የመኪናዉን ንጽህና መደበኛ ጥገናን፤ የሶስተኛ ወገን፤ የሰርቪስ ጊዜ የሚጠብቅ እና የወጡ የሃገራችንን ትራፊክ ህጎችን የሚያከብር
- በሚፈለገዉ ቦታ ሰዓቱ ለመድረስ መንገዶችን ማቀድ
- ስራን በጥራት እና በቅልጥፍና መከወን
- ሰዓት አክባሪ፣ ሚስጥሮችን የሚጠብቅ እና አስተዋይ የሆነ
መስፈርቶች
- በግል ወይም በድርጅት በሹፌርነት ከ3 በላይ ዓመት ልምድ ያለው።
- ህዝብ 1 ወይም 3ኛ መንጃ ፍቃድ ያለዉ እና ንጹህ የአደጋ መዝገብ ያለው
- በጣም ጥሩ የስራ ግንኙነት እና የንግግር ችሎታ ያለው።
- ሚስጥሮችን የሚጠብቅ እና አስተዋይ የሆነ
- በቂ ዋስ ማቅረብ የሚችል
- ቢቻል በቀድሞው 12ኛ ክፍል ያጠናቀቀ/ያጠናቀቀች ወይም በአዲሱ 10ኛ/ 10+1 በአውቶ ሜካኒክ/ በኦቶሞቲቭ ቶክኖሎጂ ያጠናቀቀ/ያጠናቀቀች
How to apply
አመልካቾች የስራ ልምድና ማስረጃቸዉን በመያዝ በኢሜል አድራሻ:
elias.hr@nibcand.com
ወይም ሊንክ: https://bit.ly/4aTcrJ1
Don’t have a winning CV? Let GeezJobs write it for you! 👉 CLICK & Learn about the Service