Position Title: የመስክ ሽያጭ ሰራተኛ
Employer: F Brothers Trading PLC
Employment: Full-Time | Permanent
Place of Work: Addis Ababa - Ethiopia
Salary: 8,000 - 12,000ETB (net) + Commision
Posted date: 4 months ago
Deadline: Submission date is over
መግቢያ
ድርጅታችን ኤፍ ብራዘርስ ትሬዲንግ ኅላ /የተ/የግ/ማህበር የተሽከርካሪ፣ የቢሮ እና የግል መጠቀሚያ አክሰሰሪዎችን እና የቆዳ ውጤቶች በማምረት የተካነ የሀገር ውስጥ አምራች ኩባንያ ነው። በአሁኑ ወቅት ልምድ ያላቸው እና ብቁ ሴት የመስክ አስተዋዋቂ እና ሽያጭ ሰራተኞች እንፈልጋለን።
የስራ መደብ፡ የመስክ አስተዋዋቂ እና ሽያጭ ሰራተኛ
ቦታ፡ አዲስ አበባ
የስራ ሰዓት፡ በቀን ለ 4 -8 ሰዓት
ደሞዝ፡ የተጣራ ከ ብር 8,000 ጀምሮ - 12,000 + ኮሚሽን
ኃላፊነቶች
- አዲስ ደንበኞችን ማፍራት እና መሸጥ ፣
- ለነባር እና አዲስ ደንበኞች ስለ ምርቶቻችን ግንዛቤ መፍጠር፣
- የደንበኞችን ጥያቄ መመለስ።
መስፈርቶች
- የሁለተኛ ደረጃ፣ ዲፕሎማ ወይም ቴክኒክ እና ሞያ፣ እና ከዚያ በላይ
- የመስክ ላይ ማስተዋወቅ እና ሽያጭ ተጨባጭ ጀማሪ የስራ ልምድ ያላት።
- መመዘኛዎቹን የምታሟሉ እና በዚህ የስራ መደብ ላይ ፍላጎት ያላችሁ ከዚህ በታች በተዘረዘሩት አድራሻዎቻችን ያቅርቡ።
ጥቅሞች
- ደሞዝ እና በሽያጭ ቁጥር ላይ የተመሰረተ ከ3-12 % ኮሚሽን ጥቅማጥቅሞች ።