NIB CANDY FACTORY PLC
Verified
ሹፌር
Addis Ababa - Ethiopia
Full-Time
Permanent
Posted
2 hours ago
Experience
2
Deadline
Apr. 30, 2026 (14 days left)
ኃላፊነቶች
- እንደ አስፈላጊነቱ በማንኛውም ቀንና ሰዓት መስራት የሚችል (ቅዳሜና እሁድን ጨምሮ)
- በመንግስት መስሪያ ቤቶች እና በሌሎች ተቋማት ውስጥ የጉዳይ ማስፈጸም ስራዎችን የሚያከናውን
- የመኪናዉን ንጽህና መደበኛ ጥገናን ፣ የሶስተኛ ወገን ፣ የሰርቪስ ጊዜ የሚጠብቅ እና የወጡ የሃገራችንን ትራፊክ ህጎችን የሚያከብር
- በሚፈለገዉ ቦታ ሰዓቱ ለመድረስ መንገዶችን ማቀድ
- ስራን በጥራት እና በቅልጥፍና ማከናወን
- ሰዓት አክባሪ ፣ ሚስጥሮችን የሚጠብቅ እና አስተዋይ የሆነ
መስፈርቶች
- በግል ድርጅት በሹፌርነት ከ2 በላይ ዓመት ልምድ ያለው።
- ህዝብ 1 ወይም 3ኛ መንጃ ፍቃድ ያለዉ እና ንጹህ የአደጋ መዝገብ ያለው
- በጣም ጥሩ የስራ ግንኙነት እና የንግግር ችሎታ ያለው
- ሚስጥሮችን የሚጠብቅ እና አስተዋይ የሆነ
- ዋስ ማቅረብ የሚችል
Skills Required:
- Driving
How to Apply
አመልካቾች የስራ ልምድና ማስረጃችሁን ዋናዉን እና ፎቶ ኮፒዉን በመያዝ እስከ ሚያዝያ 18/2018 ዓ/ም ድረስ ለቡ ሙዚቃ ሰፈር ወይኒ ህንጻ ሁለተኛ ፎቅ በአካል በመቅረብ ወይንም በኢሜል አድርሻ
መመዝገብ ትችላላችሁ ፡፡
ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0930078056 መደወል ትችላላችሁ
Quick Actions
Share Vacancy