NIB CANDY FACTORY PLC
Verified
ሹፌር
Addis Ababa, around General Winget - Ethiopia
full-time
permanent
Posted
5 days ago
Experience
2 Years
Deadline
Jun. 25, 2026 (3 days left)
ኃላፊነቶች:
- እንደ አስፈላጊነቱ በማንኛውም ቀንና ሰዓት መስራት የሚችል (ቅዳሜና እሁድን ጨምሮ)
- በመንግስት መስሪያ ቤቶች እና በሌሎች ተቋማት ውስጥ የጉዳይ ማስፈጸም ስራዎችን የሚያከናውን
- የመኪናዉን ንጽህና መደበኛ ጥገናን ፤የሶስተኛ ወገን ፤ የሰርቪስ ጊዜ የሚጠብቅ እና የወጡ የሃገራችንን ትራፊክ ህጎችን የሚያከብር
- በሚፈለገዉ ቦታ ሰዓቱ ለመድረስ መንገዶችን ማቀድ
- ስራን በጥራት እና በቅልጥፍና ማከናወን
- ሰዓት አክባሪ
- ሚስጥሮችን የሚጠብቅ እና አስተዋይ የሆነ
መስፈርቶች:
- በግል ድርጅት በሹፌርነት ከ2 በላይ ዓመት ልምድ ያለው።
- ህዝብ 1 ወይም 3ኛ መንጃ ፍቃድ ያለዉ እና ንጹህ የአደጋ መዝገብ ያለው
- በጣም ጥሩ የስራ ግንኙነት እና የንግግር ችሎታ ያለው።
- ዋስ ማቅረብ የሚችል
የስራ ቦታ : ጄኔራል ዉንጌት አደባባይ /ዋና መስሪያ ቤት/
Skills Required:
- Driving
How to Apply
አመልካቾች የስራ ልምድና ማስረጃችሁን ዋናዉን እና ፎቶ ኮፒዉን በመያዝ እስከ ሰኔ 18/2018 ዓ/ም ድረስ በኢሜል አድርሻ
በመላክ መመዝገብ ትችላላችሁ ፡፡
ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0980089505 መደወል ትችላላችሁ
Quick Actions
Share Vacancy