Position Title: የፋይናንስ መምሪያ ስራ አስኪያጅ
Employer: Tabor Ceramic Products S.C.
Employment: Full-Time | Permanent
Place of Work: Addis Ababa - Ethiopia
Posted date: 2 hours ago
Deadline: February, 24/2026 (8 days left)
የትምህርት ደረጃ
- ማስተርስ/ቢኤ ዲግሪ በአካውንቲንግ እና ፋይናንስ ወይም ቢዝነስ አና አስተዳደር ወይም በስራ አመራር
የስራ ልምድ
- ማስተርስ ላለው 6 አመት አግባብነት ያለው የስራ ልምድ ወይም የባችለር ዲግሪ ላለው 10 አመት አግባብነት ያለው የስራ ልምድ ከዚህ ውስጥ 4 አመት የፋይናንስ ነክ ስራዎች በመምራት የተገኘ የስራ ልምድ ያለው/ላት
የስራ ቦታ
- አዲስ አበባ
How to apply
አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 7 ተከታታይ የስራ ቀናቶች ሆኖ የምትወዳደሩበት የስራ መደብ ላይ የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን በማያያዝ
አዲስ አበባ ቅ/ጽ/ቤት በሚገኘው ሰራተኛ አስተዳደር ቢሮ ከመገናኛ ወደ ጉርድ ሾላ በሚወስደው መንገድ ሴንቸሪ ሞል መንገድ ንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚ/ር አጠገብ ፒካን ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቀርባችሁ መመዝገብ ትችላላችሁ፡፡
ስልክ ቁጥር
0978-76-78-23/አዲስ አበባ
aahrofficer@taborceramics.com