Position Title: የኢንፎርሜሽንና ዲጂታል ኢኮኖሚ ተማራማሪ II
Employer: Policy Studies Institute
Employment: Full-Time | Contract
Place of Work: Addis Ababa - Ethiopia
Salary: 30,086.00 ETB
Posted date: 1 hour ago
Deadline: March, 05/2026 (10 days left)
ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ
- ማስተርስ
ተፈላጊ የትምህርት ዓይነት
- በኢኮኖሚክስ / ኢኮኖሜትሪክስ ሪሌትድ ፊልድ በኢንፎርሜሽን ሳይንስ፤ በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ፤ በኮምፒውተር ሳይንስ፤ በሳይበር ደህንነት፤ በዳታ ሳይንስ፤ በሶፍትዌር ኢንጂነሪንግ፤ በዲጂታል ገቨርነስ፤ በቴሌኮሙኒኬሽና ዋየርለሰ ኮሚኒኬሽን ሲስተም፤ በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ፤ በማሽን ለርኒንግ፤ በሁማን ኮምፑተር ኢንተራክሽን፤ በሄልዝኢንፎርማቲክስ፤ በኮምፑቴሽናል ኢንቴለጀንት ሲስተም፤ ቢግ ዳታ አናሊቲክስ እና ተያያዥ ሙያዎች
አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ
- በታወቀ የምርምር ተቋም ወይም በዩኒቨርሲቲ ማስተማር ወይም አግባብነት ባለው የምርምር ሥራ 8 ዓመት የሥራ ልምድ ያለው/ያላት ከዚህ ውስጥ ቢያንስ ለ4 ዓመታት በተመራማሪ I የሰራና/የሰራች የ3 ነጥብ ጆርናል ህትመት ዋጋ ያለው/ያላት እና የምርምር ውጤቶቹ ከኢንስቲትዩቱ የትኩረት አቅጣጫዎች ጋር አግባብነት ያላቸው መሆን አለበት፡፡
- እንዲሁም ከዚህ በታች በተዘረዘረው መሰረት የስራ ልምድ ያላችሁ ቢሆን ይመረጣል፡፡ (በዲጂታል ኢኮኖሚ እና ኢ-ኮሜርስ ዲጂታል የፋይናንስ አገልግሎቶች እና ፊንቴክ ኢኖቬሽን በቴክኖሎጂ የተደገፈ ንግድ እና የማሳለጥ ጥናት (ICT-enabled trade and facilitation) ዲጂታል የህዝብ መዋቅር (መታወቂያ፣ ክፍያ ስርዓት፣ የውሂብ መድረኮች ወዘተ) አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ እና ዲጂታል አስተዳደር በዲጂታል አካታችነተት፣ ተወዳዳሪነት እና ዲጂታል ታክሴሽን) እና ዲጂታል ታክሴሽን)
ደረጃ: XIX
ደመወዝ: 30,086.00
የሥራ ቦታ
- አዲስ አበባ - በማክሮ፣ ፋይናንስና ንግድ የፖሊሲ ጥናት እና ምርምር ማዕከል
How to apply
በሚከተሉት ክፍት የሥራ መደቦች ላይ አመልካቾችን አወዳድሮ ለአንድ ዓመት የሚቆይ ኮንትራት መስፈርቱን የሚያሟሉ ተመራማሪዎችን ቀጥሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡
ማሳሰቢያ
ጥቅማጥቅምን በተመለከተ ሳቢና ማራኪ ሲሆን ከላይ የተመለከተውን መመዘኛ የሚያሟሉ አመልካቾች አግባብ ያለው የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃ ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በማቅረብ መመዝገብ ይችላል፡፡ የመመዝገቢያ ቀን ይህ ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የሥራ ቀናት
አድራሻ
ስቴድየም አካባቢ ከቤተዛታ ሆስፒታል ጎን ትራንስፖርትና ሎጂስትክ ሚኒስቴርን አጠገብ ያለው ፎቅ ግራውንድ ላይ የብቃትና የሰው ኃብት አስተዳደር ሥራ አስፈፃሚ ቢሮ ቁጥር 02 በአካል በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ
በስልክ ቁጥር 0940 12 53 00 ወይም በኢሜል አድራሻ psi.org.et.@gmail.com መላክና ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡