Position Title: ፐብሊክ ባስ ካፒቴን
Employer: PUBLIC SERVICE TRANSPORT SERVICE
Employment: Full-Time | Permanent
Place of Work: Addis Ababa - Ethiopia
Salary: ETB 18,266.00
Posted date: 3 hours ago
Deadline: March, 16/2026 (5 days left)
የትምህርት ደረጃ እና የትምህርት ዓይነት
- 6ኛ ክፍል/5ኛ ደረጃ መንጃ ፈቃድ ወይም በአዲሱ ህዝብ 3፣ 8ኛ ክፍል/4ኛ ደረጃ መንጃ ፈቃድ ወይም በአዲሱ ህዝብ 3አግባብ ያለው
- የስራ ልምድ: 10 ዓመት ልምድ ያለው/ያላትልዩ ስልጠና: 5ኛ/4ኛ ደረጃ/ህዝብ 3ደረጃ: VIII
ደመወዝ
- 18,266.00
የስራ ቦታ
- በዋና መ/ቤት በፕሪካስት ምርት ቡድን
How to apply
ማሳሰቢያ: የመመዝገቢያ ቀን: ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 /አምስት/ ተከታታይ የሥራ ቀናት ከጠዋቱ 2፡3ዐ-11፡3ዐ ሰዓት በመምጣት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
የመመዝገቢያ ቦታ
ሜክሲኮ ፖሊስ ሆስፒታል ፊት ለፊት በሚገኘው የአገልግሎቱ ዋና መ/ቤት ሆኖ የሰው ሃብት አስተዳደርና ልማት ቡድን ቢሮ ቁጥር 33
የሥራ ልምድ ለሚጠይቁ የሥራ መደቦች አግባብነት ያለው ቀጥተኛ ማለትም ከላይ ከተጠቀሰው የስራ መደብ ላይ የሰራ/ች ሆኖ በትራንስፖርት ዘርፍ ላይ የሠራ፣ እድሜ 55 እና ከዛ በታች መሆን አለበት.
ለውድድሩ ብቁ የሆኑ አመልካቾች ለፈተና ጥሪ የሚደረገው በአገልግሎቱ የውስጥ ማስታወቂያ ይገለጻል፤ የስራ ልምድ ያላቸው አመልካቾች ለምዝገባ ሲቀርቡ መጨረሻ ላይ ከሰሩበት ድርጅት 6 ወር ያልሞላው የስነ-ምግባር መግለጫ ከመ/ቤታቸው ማጻፍ ይጠበቅባቸዋል፡፡
እንዲሁም ፋይዳ መታወቂያ ኮፒ ይዘው መምጣት ይጠበቅባቸዋል፡፡
ለምትወዳደሩ አመልካቾች ለ6 ወር በተጠባባቂነት የሚያዝ ሲሆን ከ6 ወር በኃላ ቅጥሩ የሚሰረዝ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፡፡
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0115504564