Position Title: የሽያጭ ገንዘብ ተቀባይ
Employer: Nefas Silk Paint Factory
Employment: Full-Time | Permanent
Place of Work: Addis Ababa - Ethiopia
Salary: Negotiable
Posted date: 1 hour ago
Deadline: February, 26/2026 (3 days left)
ተፈላጊ ችሎታ፡
- ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ/ኮሌጅ በአካውንቲንግ ወይም በአካውንቲንግና ፋይናንስ በማርኬቲንግ ወይም በተመሳሳይ ሙያ በዲግሪ
- የተመረቀ/ች 0 አመት የስራ ልምድ
ደመወዝ: በስምምነት
የስራ ቦታ: አዲስ አበባ
How to apply
ከላይ የተጠቀሱትን መመዘኛ የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ5 /አምስት/ ተከታታይ የሥራ ቀናት የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ከማይማለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ
ሳር ቤት ወደ ቄራ በሚወስደው መንገድ ኦሮሚያ ኢንተርናሽናል ባንክ ፊት ለፊት ጄ ኤፍ ኬ /JFK/ ሕንፃ 8ኛ ፎቅ አስተዳደርና የሰው ኃይል መምሪያ
ወይም
በኢሜል personnel@nefassilkpaints.com ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ንፋስ ስልክ ቀለም ፋብሪካ ኃላ.የተ.የግ.ማኀበር
011-55-80-448