Position Title: ሹፌር
Employer: GeezJobs (Recruitment Department)
Employment: Full-Time | Permanent
Place of Work: Addis Ababa - Ethiopia
Salary: ETB 10,000 (Net)
Posted date: 1 hour ago
Deadline: March, 10/2026 (14 days left)
መስፈርቶች
- በ አውቶ: ህዝብ 1 ወይም 3ኛ መንጃ ፍቃድ ያለዉ እና ንጹህ የአደጋ መዝገብ ያለው
- በጣም ጥሩ የስራ ግንኙነት እና የንግግር ችሎታ ያለው።
- ሚስጥሮችን የሚጠብቅ እና አስተዋይ የሆነ
ኃላፊነቶች
- እንደ አስፈላጊነቱ በማንኛውም ቀንና ሰዓት መስራት የሚችል (ቅዳሜና እሁድን ጨምሮ)
- የመኪናዉን ንጽህና መደበኛ ጥገናን፤ የሶስተኛ ወገን፤ የሰርቪስ ጊዜ የሚጠብቅ እና የወጡ የሃገራችንን ትራፊክ ህጎችን የሚያከብር
- በሚፈለገዉ ቦታ ሰዓቱ ለመድረስ መንገዶችን ማቀድ
- ስራን በጥራት እና በቅልጥፍና ማከናወን
- ሰዓት አክባሪ፣ ሚስጥሮችን የሚጠብቅ እና አስተዋይ የሆነ
How to apply
ለማመልከት: to-recruiters@geezjobs.com