Position Title: ጀማሪ ቢሮ መሃንዲስ
Employer: HIBIR CONSTRUCTION CORPORATION
Employment: Full-Time | Contract
Place of Work: Bahir Dar - Ethiopia
Salary: 18,544
Posted date: 5 hours ago
Deadline: February, 24/2026 (5 days left)
ኮርፖሬሽናችን ከዚህ በታች ባለው ክፍት የሥራ መደብ ላይ መስፈርቱን የሚያሟሉ ሥራ ፈላጊዎችን አወዳድሮ አፈጻጸማቸውን እያየ በየዓመቱ በሚታደስ ኮንትራት ቅጥር ቀጥሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡ በዚህ መሰረት መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርት ማስረጃችሁን ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ በአካል ቀርባችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ደመወዝ:18,544
ብዛት: 1
ለሥራ መደቡ ተፈላጊ መስፈርት
- የትምህርት ዝግጅት: በሲቪል መሃንዲስ የመጀመሪያ ዲግሪ
- 0 ዓመት
- በኮርፖሬሽኑ ፕሮጀክቶች ላይ በሚመደቡበት ቦታ ለመስራት ፈቃደኛ የሆነ/ች
በ2017 ዓ.ም የተመረቁ ሆነው የመመረቂያ ነጥብ ለወንዶች 3.7 እና በላይ ለሴቶች 3.5 እና በላይ
How to apply
ማሳሰቢያ፦ የምዝገባ ቀን ከ12/06/2018 ዓ.ም እስከ 17/06/2018 ዓ.ም ድረስ
የምዝገባ ቦታ
ባሕር ዳር ከተማ ከቀበሌ 16 ባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ ግሽ አባይ ካምፓስ ጐን የኅብር ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን በሰው ኃይልና ልማት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት፣
የተሰረዘና የተደለዘ የትምህርት ማስረጃ ተቀባይነት የሌለው መሆኑን እንገልጻለን፡፡
የፈተና ቀን ወደፊት በማስታወቂያ የሚገለፅ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
“ከሰላምታ ጋር” ኮርፖሬሽኑ
Tel: 251 58 220-4493/765-120 1200
Fax: 058 220 4501 P.O.
Box: 1678
E-mail: hibir2005@gmail.com