NIB CANDY FACTORY PLC
Verified
ከፍተኛ የሰዉ ሃብት ባለሙያ
Addis Ababa, Burayu - Ethiopia
full-time
permanent
Posted
1 hour ago
Experience
2 Years
Salary
As per company’s scale
Deadline
Jun. 17, 2026 (9 days left)
- የትምህርት ደረጃ ፡ቢ.ኤ ዲግሪ በሰዉ ሃብት አስተዳደር በማኔጅመንት ወይም በህግ ያለዉ /ያላት በማንኛዉም ፋብሪካ ከሁለት አመት ና ከዚያ በላይ ያገለገለ /ች፡፡
- ብዛት ፡1
- የስራ ቦታ ንብ ከረሜላ ፋብሪካ ታጠቅ ኢንዱስትሪ መንደር /ቡራዩ
- አማርኛ፤ ኦሮምኛና እንግሊዝኛ መስማት እና መናገር የሚችል/የምትችል መሆን ግዴታ ነዉ፡፡
Skills Required:
- Hr / Public / Admin
How to Apply
መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ሲቪ ፤የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን ፎቶ ኮፒ በመያዝ እሰከ ሰኔ 10 2018 ዓ/ም ድረስ በአካል ታጠቅ በሚገኘዉ የየፋብሪካችን በመቅረብ መመዝገብ ትችላላችሁ ወይም በኢሜል አድራሻችን
በጊዜ ገደቡ ዉስጥ ማመልከት ትችላላችሁ፡
ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0112623828 በመደወል መረጃ ማግኘት ትችላላችሁ
Quick Actions
Share Vacancy