ተፈላጊ የትምህርትና የስራ ልምድ ቢ.ኤስ.ሲ ዲግሪ ሲቪል ምህንድስና፣ አርኪቴክቸር፣ ኤሌክትሪካል ምህንድስና ወይም ኮንስትራክሽን አስተዳደር ፣ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት ዘርፍ ያለው/ላት እና 10 ዓመት አግባብ ያለው የስራ ልምድ ወይም ኤም.ኤስ.ሲ እና 8 ዓመት አግባብ ያለው የስራ ልምድ ያለው/ላት ከዚህ ውስጥ 5 ዓመት በኃላፊነት የሰራ/ችና ከከተማ ልማት ሚኒስቴር (professional engineer pe iv) ሰርተፍኬት ያለው/ላት ደረጃ: xviii...
View Job Detail