Position Title: ሾፌር
Employer: Anbessa Shoes S.C
Employment: Full-Time | Permanent
Place of Work: Addis Ababa - Ethiopia
Salary: Attractive per company's Scale
Posted date: 1 hour ago
Deadline: March, 26/2026 (8 days left)
Job Requirement
- ተፈላጊ የትምህርት ደረጃና የሥራ ልምድ: 8ኛ ክፍል ትም/ያጠናቀቀ/ች፣ በአውቶ ወይም በደረቅ 1 ወይም በህዝብ 1፤ በድሮ 3ኛ ደረጃ መንጃ ፈቃድ እና ቢያንስ 2 አመት አግባብ ያለው የሥራ ልምድ ያለው/ላት
- ብዛት: 2
ድርጅቱ: የሰርቪስ አገልግሎት አለው።
ጥቅማጥቅም: የትራንስፖርትና የቤት ኪራይ አበል
የሥራ ቦታ: ዋናው ፋብሪካ አቃቂ ቃሊቲ
How to apply
መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ከሚነበብ የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በማያያዝ በተከታታይ 7 የስራ ቀናት ውስጥ ከስር ባለው አድራሻ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡
የመመዝገቢያ አድራሻ፡-አቃቂ ቆርቆሮ ፋብሪካ አለፍ ብሎ ካለዉ አባቦራ ሬስቶራንት ፊት ለፊት አንበሳ ጫማ ፋብሪካ አስተደደር ቢሮ ቁጥር 103 ወይም ከላይ በተጠቀሱት መደብሮች