Position Title: Driver / ሹፌር
Employer: NIB CANDY FACTORY PLC
Employment: Full-Time | Permanent
Place of Work: Addis Ababa - Ethiopia
Salary: ETB12,000
Posted date: 5 days ago
Deadline: February, 14/2026 (5 days left)
ኃላፊነቶች
- እንደ አስፈላጊነቱ በማንኛውም ቀንና ሰዓት መስራት የሚችል (ቅዳሜና እሁድን ጨምሮ)
- በመንግስት መስሪያ ቤቶች እና በሌሎች ተቋማት ውስጥ የጉዳይ ማስፈጸም ስራዎችን የሚያከናውን
- የመኪናዉን ንጽህና መደበኛ ጥገናን፤ የሶስተኛ ወገን፤ የሰርቪስ ጊዜ የሚጠብቅ እና የወጡ የሃገራችንን ትራፊክ ህጎችን የሚያከብር
- በሚፈለገዉ ቦታ ሰዓቱ ለመድረስ መንገዶችን ማቀድ
- ስራን በጥራት እና በቅልጥፍና ማከናወን
- ሰዓት አክባሪ፣ ሚስጥሮችን የሚጠብቅ እና አስተዋይ የሆነ
መስፈርቶች
- በግል ድርጅት በሹፌርነት ከ2 በላይ ዓመት ልምድ ያለው።
- ህዝብ 1 ወይም 3ኛ መንጃ ፍቃድ ያለዉ እና ንጹህ የአደጋ መዝገብ ያለው
- በጣም ጥሩ የስራ ግንኙነት እና የንግግር ችሎታ ያለው።
- ሚስጥሮችን የሚጠብቅ እና አስተዋይ የሆነ
- በቂ ዋስ ማቅረብ የሚችል
- የመኖሪያ አድራሻቸዉ ድርጅቱ በሚገኝበት ከዉንጌት ወደ አስኮ በሚወስደዉ መንገድ አካባቢ ወይም አስኮ፤ ፒያሳ /ጊዮርጊስ፤ አዲሱ ገበያ ፤ አጠና ተራ እና አቅራቢያዉ ቢሆን ይመረጣል
How to apply
አመልካቾች የስራ ልምድና ማስረጃቸዉን በመያዝ ሊንክ: https://bit.ly/4kgE0yH
Deadline: የካቲት 7/2018