Position Title: ከባድ መኪና ሾፌር
Employer: National Transport PLC
Employment: Full-Time | Permanent
Place of Work: Addis Ababa - Ethiopia
Salary: Attractive per company's Scale
Posted date: 1 hour ago
Deadline: April, 01/2026 (14 days left)
Job Requirement
- የትምህርት ደረጃ:
- 8ኛ እና ከዚያ በላይ
- 5ኛ ደረጃ ወይም ደረት-3 መንጃ ፈቃድ ያለው
- የሥራ ልምድ: በከባድ መኪና አሽከርካሪነት ሙያ 2 ዓመት እና ከዚያ በላይ ልምድ ያለው
የቅጥር ሁኔታ፡ በቋሚነት ተያዥ፣የመኖርያቤት ካርታ ወይም የተሸከርካሪ ሊብሬ እና የደሞዝ ዋስትና ማቅረብ የሚችል
How to apply
የመመዝገቢያ አድራሽ፡
ድሬዳዋ ናሽናል ሲሚንቶ አ.ማ ቅጥር ግቢ ውስጥ፣ ናሽናል ትራንስፖርት ሃ/የ/የግል ማህበር የሰው ኃይል እና ንብረት አስተዳደር ቢሮ ጥር 2 በአካል ቀርቦ መመዝገበ ይቻላል።
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር: 0252-11-11-88
ለ አዲስ አበባ ባምቢስ ወንዝ ዳርቻ ከምንትዋብ ህንፃ ወደ ታች ወረድ ብሎ ኢስት አፍሪካ ዲስትሪቡሽን ሶስተኛ ፎቅ (0912687429/0912107703) እና ለአዳማ አካባቢ ላሉ አመልካቾች አዳማ ሞኤንኮ አካባቢ በሚገኘው እምሩ ህንጻ የድርጅቱ ቅርንጫፍ ቢሮ አንደኛ ፎቅ ላይ ።
የስልክ አድራሻ: 0222 12 00 32 መሆኑን እንገለጻለን።