Position Title: ክሬዲት ኦፊሰር
Employer: Amin General Hospital
Employment: Full-Time | Permanent
Place of Work: Lideta, Addis Ababa - Ethiopia
Salary: As per Company Scale
Posted date: 1 month ago
Deadline: Submission date is over
የሥራ ማስታወቂያ
አሚን አጠቃላይ ሆስፒታል ከዚህ በታች ለተመለከተው ክፍት የሥራ መደብ አመልካቾችን አወዳድሮ ሠራተኛ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
የሥራ መደቡ መጠሪያ:- ክሬዲት ኦፊሰር
የትምህርት ደረጃ
- የመጀመሪያ ዲግሪ በአካውንቲንግና ማርኬቲንግ ያለው/ያላት
የስራ ልምድ፡
- ከ1-2 አመት ሆስፒታል ላይ የሠራ/የሠራች
ብዛት፣3(ሶሥት)
ፆታ፣አይለይም
ደመወዝ፣ በድርጅቱ ስኬል መሠረት