Position Title: Editing & Graphics Designer
Employer: Ethiopian Minerals Corporation
Employment: Full-Time | Permanent
Place of Work: Head Office, Addis Ababa - Ethiopia
Salary: Negotiable
Posted date: 2 hours ago
Deadline: March, 01/2026 (4 days left)
ተፈላጊ የትምህርት ደረጃና የሥራ ልምድ:
- በPower Point ዝግጅት እና ዲዛይን፣ በAdobe Photoshop፣ ኢሉስትራሸን እና በኢንዳዛይን፣ በምስላዊ ንድፍ አቀማመጦችን፣ ኢንፎግራፊዎችን እና የዕይታ ክፍሎችን ለመፍጠር ጠንካራ ግራፊክ ዲዛይን፣ ለተለያዩ ኘሮጀክቶች ለማብራሪያነት የቀረቡ ቪዲዮችዎን፣ ማስታወቂያ ይዘቶችን፣ የሥርጭት ደዛይኖችን እና ሌሎችን ያካተተ ጠንካራ የሥራ ፖርትፎሊዮ ማቅረብ፣ በሞሽን ግራፊክስ እና አኒሜሸን፣ በቪዥዋል አርት ግራፊክስ ዲዛይንና በተዛማጅ የትምህርት መስክ በቂ ልምድ ያለው/ላት/ ዕውቅና ካለው የትምህርት ተቋም የተመረቀ/ች ቢያንስ 02 ዓመት ከዚያ በላይ ተዛማጅ የሥራ ልምድ ያለው/ላት
ደመወዝ: በስምምነት
የሥራ ቦታ: ዋናው መሥሪያ ቤት፣ አዲስ አበባ
How to apply
ከዚህ በላይ የተመለከተውን የሥራ መደቡን መስፈርት የምታሟሉና ለመወዳደር የምትፈልጉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ባሉት አምስት የሥራ ቀናት ውስጥ ማስረጃዎቻችሁን እየያዛችሁ በሰው ሀብት ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 08 አየቀረባችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
አድራሻ፡- 22 ማዞሪያ አውራሪስ ሆቴል በስተጀርባ
ስልክ ቁጥር፡- 0116-18-71-45