Position Title: የስልክ ኦፕሬተር
Employer: Addis Ababa City Public Service And Human Resource Development Bureau
Employment: Full-Time | Contract
Place of Work: Addis Ababa - Ethiopia
Salary: 7,589 ETB
Posted date: 1 hour ago
Deadline: March, 16/2026 (7 days left)
የኮንትራት ቅጥር ማስታወቂያ
በፐብሊክ ሰርቪስና ሰው ሀብት ልማት ቢሮ ከዚህ በታች መስፈርቱን የሚያሟሉ ሰራተኞች አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል
የስራ መደብ
- በቀድሞ የትምህርት ሰርዓት 12ኛ ክፍል/ በአዲሱ የትምህርት ስርዓት 10ኛ ክፍል ያጠናቀቀች
- 0 አመት
ብዛት: 1
ደረጃ: V
ደመወዝ: 7,589
How to apply
አመልካቾች ከዚህ በላይ በዝርዝር በተቀመጠው መስፈርት መሰረት የተሟላ ማስረጃ ያላችሁና የተዘረዘሩትን የስራ መደብ ለመወዳደር የምትፈልጉ ተወዳዳሪዎች ማስረጃችሁን ዋናውን ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ እና ማመልከቻ ጋር በማያያዝ ይህ ማስታወቂያ
ከወጣበት ከመጋቢት 01 ቀን 2018ዓ.ም ጀምሮ እስከ መጋቢት 7 ቀን 2018ዓ.ም ድረስ ለ5 ተከታታይ የስራ ቀናት ዘወትር በስራ ሰአት በፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ የሰው ሀብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት 10ኛ ፎቅ በግራ ክንፍ በአካል በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።
አድራሻ
ከቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን 400 ሜትት ገባ ብሎ በሚገኘው የወጣቶችና ስፖርት ህንፃ ላይ
ለበለጠ መረጃ
ስልክ ቁጥር 01-11-26-77-80 ደውለው መረዳት ይቻላል፡፡